Quantcast
Channel: Amharic News & Opinion
Viewing all articles
Browse latest Browse all 3885

ከደረቅ ወደብ ንብረታቸውን የማያነሱ አስመጪዎች ዝርዝር ለንግድ ሚኒስቴርና ለብሔራዊ ባንክ ሊተላለፍ ነው

$
0
0

ከሞጆ ደረቅ ወደብ ንብረታቸውን የማያነሱ አስመጪዎችን ዝርዝር ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክና ለንግድ ሚኒስቴር እንደሚያስተላልፍ፣ ብሔራዊ የሎጂስቲክስ ዓቢይ (አመቻች) ኮሚቴ አስታወቀ፡፡

የብሔራዊ ኮሚቴው አባላት የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣንና የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ኢንተርፕራይዝ ናቸው፡፡ ረቡዕ ኅዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም. በጋራ በሰጡት መግለጫ፣


Viewing all articles
Browse latest Browse all 3885

Latest Images

Trending Articles



Latest Images