Quantcast
Channel: Amharic News & Opinion
Viewing all articles
Browse latest Browse all 3885

ከቻይና የተገኘው ብድር ጫና ከአገሪቱ የመክፈል አቅም ጋር ተመጣጣኝ ነው ተባለ

$
0
0

ከቻይና መንግሥት ለአዲስ አበባ መንገድና የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ ፕሮጀክቶች የተገኘው ብድር፣ በአገሪቱ ላይ የሚያሳድረው ጫና ተመጣጣኝ መሆኑን የፓርላማው ቋሚ ኮሚቴ ገለጸ፡፡

የፓርላማው የበጀትና የፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የተገኙት ብድሮች እንዲፀድቁ ማክሰኞ ታኅሳስ 18 ቀን 2009 ዓ.ም. ባቀረበው የውሳኔ ሐሳብ መሠረት፣


Viewing all articles
Browse latest Browse all 3885

Trending Articles