✔እነ ኡስታዝ አቡበክር አህመድን ልታስፈቱ ተንቀሳቅሳቹሃል ተብለው ተከሰው የነበሩት በከድር መሃመድ መዝገብ የተከሰሱ የአዲስ አበባ እና የጅማ 19 ሙስሊሞች ላይ በደህንነት ሚመራው የካንጋሮ ፍርድ ቤት የ5 አመት ከ6 ወር እስራት ፈረደባቸው
።
✔ሃስቢየላሁ ወኒዕመል ወኪል!!
።
በዛሬው ችሎት ሁለት 2
↧
የአዲስ አበባ እና የጅማ 19 ሙስሊሞች ላይ በደህንነት ሚመራው የካንጋሮ ፍርድ ቤት የ5 አመት ከ6 ወር እስራት ፈረደባቸው
↧