Quantcast
Channel: Amharic News & Opinion
Viewing all articles
Browse latest Browse all 3885

የሰመራ ኤርፖርት ማሻሻያ ፕሮጀክት በ268 ሚሊዮን ብር ወጪ እየተካሄደ ነው

$
0
0

የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት የአፋር ክልል ዋና ከተማ በሆነችው ሰመራ የሚገኘውን ኤርፖርት የማሻሻያ ግንባታ በ268 ሚሊዮን ብር ወጪ በማካሄድ ላይ ነው፡፡

ከ1990ዎቹ ጀምሮ የሰመራ አውሮፕላን ማረፊያ ሜዳ መደበኛ ያልሆኑ የአነስተኛ አውሮፕላን በረራዎች ሲያስተናግድ ቆይቷል፡፡ የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት የማሻሻያ ሥራ በማከናወን፣ ሁለት


Viewing all articles
Browse latest Browse all 3885

Trending Articles