Quantcast
Channel: Amharic News & Opinion
Viewing all articles
Browse latest Browse all 3885

በኢትዮጵያ በክልሎች መካከል የተፈጠረው የወሰን ችግር የከፋ የሰብአዊ መብት ቀውስ ሊያስከትል እንደሚችል ሰብአዊ መብት ጉባኤ አሳሰበ

$
0
0

(ኢሳት ዜና–መስከረም 4/2010) በኢትዮጵያ በክልሎች መካከል የተፈጠረውና እየቀጠለ ያለው የወሰን ችግር መዳረሻውን ለመተንበይ የሚያስቸግር የከፋ የሰብአዊ መብት ቀውስ ሊያስከትል እንደሚችል ሰብአዊ መብት ጉባኤ አሳሰበ።

በአሁኑ ወቅት በአራት ክልሎችና አካባቢዎች ከወሰን ጋር በተያያዘ ችግር መከሰቱና ውጥረት መንገሱን ሰሞኑን ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።…


Viewing all articles
Browse latest Browse all 3885

Trending Articles