Quantcast
Channel: Amharic News & Opinion
Viewing all articles
Browse latest Browse all 3885

“በኦሮሚያ ስጋትና ፍርሃት ውስጥ ነን”–የነዋሪዎች አስተያየት

$
0
0

የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁን ተከትሎ እስራት መበራከቱን በዚህም ስጋት ላይ መሆናቸውን በኦሮሚያ ክልል ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ገለጹ።

በኢትዮጵያ የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ከታወጀ በኋላ በተለያዩ ከተሞች ይደረጉ የነበሩ የተቃውሞ እንቅስቃሴዎች መቆማቸውን፤ በከተሞቹም መረጋጋት እንዳለ ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ይናገራሉ።

በመንግስት በኩል አስተያየት


Viewing all articles
Browse latest Browse all 3885

Trending Articles