Quantcast
Channel: Amharic News & Opinion
Browsing all 3885 articles
Browse latest View live

የዓለም ዜና 29.12.2017

[...]

View Article


«ፍትሕ ለኅሊና እስረኞች» በይነ-መረብ ዘመቻ

«ፍትሕ ለኅሊና እስረኞች» በሚል ርእስ የተኪያሄደው በይነ-መረብ ዘመቻ የቆየው ለአንድ ቀን ነው። በዘመቻው ወቅት የተገለጡት ቊጥር ሥፍር የሌላቸው የእስር ቤት ሰቆቃዎች ታሪክ ግን እስከ መቼም ከአዕምሮ የሚጠፉ አይደሉም።[...]

View Article


ዓለማችንን በምስል

ባለፈው ዓመት በምድር ዙሪያ ከተነሱት አስደናቂ ፎቶግራፎች መካከል ጥቂቶቹን።[...]

View Article

የሰማያዊ ፓርቲ ሕዝባዊ ስብሰባ ታገደ

ሰማያዊ ፓርቲ በተከታታይ በወቅታዊ የሀገሪቱ ጉዳዮች ላይ ለመወያየት የያዘው ዕቅድ በአዲስ አበባ መስተዳደር መከልከሉን ገለጠ።[...]

View Article

ቄሮ-የወጣቶች ንቅናቄ?

ባለፉት ሁለት ዓመት በላይ በኢትዮጵያ በተለይም በኦሮሚያ ክልል በሚደረጉ ተቃውሞዎች አንድ ሥም ጎልቶ ይሰማል። «ቄሮ!»። ከኅዳር 2008 ዓ.ም.ጀምሮ ወደ 1,500 ሰዎች በተገደሉበት ተቃውሞ የተሳተፉ ወጣቶች ስለ እንቅስቃሴያቸው ምን ይላሉ?[...]

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሕወሃት የአስቸኳይ ጊዜ ምርጫ ለማካሄድ የሚገደድበት ሁኔታ መፈጠሩ አይቀርም ተባለ

(ኢሳት ዲሲ–ታህሳስ 20/2010) በኢትዮጵያ ያለው አገዛዝ በሕገ መንግስቱ መሰረት የአስቸኳይ ጊዜ ምርጫ ለማካሄድ የሚገደድበት ሁኔታ መፈጠሩ እንደማይቀር የቀድሞው ፕሬዝዳንት ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ ተናገሩ። ዶክተር ነጋሶ እንዳሉት ኢሕአዴግ እንደ ፓርቲ የመቀጠልና[...]

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የዶክተር መረራ የክስ መዝገብ ሌላ ማስረጃ ቀረበበት

(ኢሳት ዲሲ–ታህሳስ 20/2010) ብይን ይሰጥበታል ተብሎ ሲጠበቅ የነበረው የዶክተር መረራ ጉዲና የክስ መዝገብ ሌላ የቪዲዮ፣ የድምጽና የምስል ማስረጃ በአቃቢ ሕግ እንደቀረበበት ተሰማ። ዐቃቢ ህግ ማስረጃውን ያቀረበው በዶክተር መረራ ላይ የማቀርበውን[...]

View Article

ጆርጅ ዊሐ የላይቤሪያ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫን አሸንፈዋል

በላይቤሪያ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ የ51 አመቱ ጆርጅ ዊሐ አሸንፈዋል። ፓሪሴን ዠርሜን፣ ኤሲ ሚላን እና ቼልሲን ለመሳሰሉ የእግር ኳስ ክለቦች የተጫወቱት ዊሐ በፊፋ ኮከብ ተብለው የተሸለሙ ብቸኛው አፍሪቃዊ የእግር ኳስ ተጫዋች ናቸው።[...]

View Article


በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተጀመረው ተቃውሞ እንደቀጠለ ነው

(ኢሳት ዲሲ–ታህሳስ 20/2010) በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተጀመረው ተቃውሞ አሁንም በተለያዩ አካባቢዎች መቀጠሉ ታወቀ። የአርባምንጭ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የትምህርት ማቆም አድማ ሲመቱ የአዳማ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ደግሞ በግድ እንዲማሩ እየተደረገ መሆኑ ታውቋል። ተቃውሞ[...]

View Article


የዓለም ዜና

[...]

View Article

በኦሮሚያ የተለያዩ አካባቢዎች ተቃውሞ ተደረገ

(ኢሳት ዲሲ–ታህሳስ 20/2010) በተለያዩ የኦሮሚያ ክልል አካባቢዎች ዛሬ ተቃውሞ መደረጉ ታወቀ። በምስራቅና በምዕራብ ወለጋ በበርካታ ከተሞች በተቀሰቀሰው ተቃውሞ የአገዛዙ ሃይሎችና ነዋሪው መጋጨታቸውን ለማወቅ ተችሏል። በባኮና አደአ በርጋ ህዝባዊ ተቃውሞ መቀስቀሱም[...]

View Article

የኢትዮጵያ ፖለቲካዊ ጉዞ (ዉይይት)

የመንግሥትም ሆነ የገዢዉ ፓርቲ እርምጃዎች ግን ግጭት፤ ሁከቱን ለመፍታት አልጠቀሙምም።በየአካባቢዉ ለተቃዉሞ የሚታደመዉን ሕዝብ ጥያቄም በትክክል የመለሱ አይመስልም።እንዲያዉም  የገዢዉ ግንባር የኢሕአዴግ አባል ድርጅቶች መሪዎች አንዳቸዉ ከሌላቸዉ ጋር መሻኮት እና መወዛገባቸዉ በተደጋጋሚ[...]

View Article

ሜርክል የፖለቲካ ልዩነቶች እንዲከበሩ ጥሪ አቀረቡ

የጀርመን መራሔተ-መንግስት አንጌላ ሜርክል በፖለቲካ ተዋስኦ የሚሳተፉ የሀገራቸው ዜጎች አንደኛው ለሌላው አጋርነት እና ክብር እንዲያሳይ ጠየቁ፡፡ መራሒተ-መንግሥቷ የአውሮፓ ትብብር የቀጣይ ዓመታት “ወሳኝ ጥያቄ ነው” ሲሉ በአዲስ ዓመት መልዕክታቸው ተናግረዋል፡፡ [...]

View Article


የዴሞክራሲ ትግሉ ችግሮች ሥረ መሠረት አላቸው

የዴሞክራሲ ትግሉ ችግሮች ሥረ መሠረት አላቸው አንባቢ Sun, 12/31/2017 – 12:22[...]

View Article

አንዳንድ ነጥቦች በሥራ አስፈፃሚው መግለጫ ዙሪያ

17 ቀናትን ከፈጀ የኢህአዴግ የሥራ-አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ በኋላ የወጣው መግለጫ ሀገሪቱ ላለችበት ወቅታዊ ሁኔታ ምላሽ ይዟል የሚሉ እንዳሉ ሁሉ የለም የተለመደ ፕሮፓጋንዳ ነው የሚሉ ወገኖችም አሉ። የሁለቱንም ሃሳብ ለማግኘት ሞክረናል።[...]

View Article


የዓለም ዜና

[...]

View Article

በቡኖ በደሌ የማፈናቀል ዘመቻ በመካሄድ ላይ ነው

(ኢሳት ዲሲ–ታህሳስ 14/2010) በኦሮሚያ ክልል ቡኖ በደሌ ዞን ገቺና ዲዴሳ ወረዳዎች በህወሀት መንግስት የተቀነባበረ የማፈናቀል ዘመቻ በመካሄድ ላይ መሆኑ ተገለጸ። ከደርግ መንግስት የስልጣን ዘመን ጀምሮ በአካባቢው የሰፈሩና በአብዛኛው ከአማራ የመጡ[...]

View Article


የሰኞ ታኅሣሥ 23 ቀን፣ 2010 ዓ.ም. ስፖርት

በእንግሊዝ ፕርሚየር ሊግ ማንችስተር ሲቲ ግስጋሴውን እንደቀጠለ ነው። እስካሁን በፕርምየር ሊጉ ካደረጋቸው 21 ጨዋታዎች 19 በድል ተወጥቷል። የ2017 ዓመት ትናንት ሲጠናቀቅ 102 ጎል ከመረብ አሳርፏል። በአንፃሩ ቸልሲ የሊጉን ክብር ባለፈው[...]

View Article

ኢህአዴግ ስለ አመራር ድክመቱ ተናገረ

በአመራር ድክመት የተፈጠሩትን አደጋዎችና ሥጋቶች ለመቅረፍ በሚያስችል መግባባትና ስምምነት ግመገማውን ማጠናቀቁ የኢህአዴግ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አስታወቀ፡፡[...]

View Article

የናይጄሪያ ጦር በቦኮ ሃራም ታግተው የነበሩ 700 ሰዎችን ማስለቀቁን ገለፀ

በናይጄሪያው ፅንፈኛ ቡድን ቦኮ ሃራም ተይዘው ከነበሩ ሰዎች መካከል በርካቶቹን ማስለቀቁን የናይጄሪያ ጦር ሰራዊት ገልጿል። ጦሩ ቦኮ ሃራም ተዳክሟል ቢልም ቡድኑ ግን በተለያዩ ቦታዎች ጥቃት መሰንዘሩን ቀጥሏል።[...]

View Article
Browsing all 3885 articles
Browse latest View live