Quantcast
Channel: Amharic News & Opinion
Viewing all 3885 articles
Browse latest View live

በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞን በዴዶ ወረዳ በሞሌ ቀበሌ በህዝብ ተቃውሞውን ቀጥሎዋል ።


ወያኔ በዳባት ህዝብ ላይ ጦርነት ከፍቷል:: (VIDEO)

$
0
0

ወያኔ በዳባት ህዝብ ላይ ጦርነት ከፍቷል:: ዳባት ከተማ ከቀላል እስከ ከባድ መሳሪያ በታጠቁ ቅልብ የወያኔ ልዩ ሃይልና በፌደራል ሃይል ተወራለች።
በዛሬው እለት ከፍተኛ ድብደባ ጉዳትና እስር በህዝቡ ላይ እየተፈፀመ ነው።በጥይት የቆሰሉ አሉ።ብዙ ወጣት ታስሯል…የተወሰኑትን ስም ዝርዝር ይዘናል…

ትናንት በነበረው ስብሰባ …

ባለፉት 25 ዓመታት ከ1ሺህ በላይ የህትመት ውጤቶች ከገበያ ውጪ ሆነዋል

$
0
0

ባለፉት 25 ዓመታት ከ1ሺህ በላይ የህትመት ውጤቶች ከገበያ ውጪ ሆነዋል

ባለፉት 25 ዓመታት ከ1ሺህ በላይ የህትመት ውጤቶች ከገበያ ውጪ ሆነዋል

ባለፉት 25 አመታት ከ1ሺህ በላይ የሚሆኑ ጋዜጦችና መጽሔቶች ከህትመት ውጪ የሆኑ ሲሆን በአሁን ወቅት የቀሩት በጣት የሚቆጠሩ ናቸው ተብሏል፡፡  ከ1993 ዓ.ም ወዲህ በአጠቃላይ 1400 ያህል የፕሬስ ድርጅቶች የምዝገባ ሠርተፍኬት መውሰዳቸውን …

ሃያሲ አብደላ እዝራ ሰኞ በዋቢ ሸበሌ ሆቴል ይዘከራል

$
0
0

ባለፈው ቅዳሜ ድንገት ባደረበት ህመም ከዚህ ዓለም በሞት የተለየውን አንጋፋውን የሥነ ፅሁፍ ሃያሲ አብደላ እዝራን የሚዘክር የኪነ ጥበብ ምሽት ከነገ ወዲያ ሰኞ ከቀኑ 11 ሰዓት ጀምሮ በዋቢ ሸበሌ ሆቴል ይካሄዳል፡፡ በ“ዝክረ አብደላ” የኪነ ጥበብ ምሽት፣ ሃያሲ አብደላ
እዝራ ለአማርኛ ስነ

የሦስት ደብዳቤዎች አዙሪት (ዲ/ን ዳንኤል ክብረት )

$
0
0

“ጨለማውን ደጋግመህ ስላወገዝከው መብራቱ አይበራልህም”

የአንድ ትልቅ ድርጅት ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበረ ሰው ከደርጅቱ ሲለቅ ለተተኪው ሰው ሦስት ደብዳቤዎችን በሦስት ፖስታዎች አሽጎ በላያቸውም ላይ 1፣ 2 ና 3 ቁጥር ጽፎ ሰጠው፡፡ ተተኪውም ‹ምን ላድርጋቸው?› ሲል ጠየቀው፡፡ ‹ድርጅቱን በምታስተዳድርበት ጊዜ ችግር …

በአዲስአበባ የተለያዮ ኣውራ መንገዶች ላይ የሙስሊሙን ጥያቄ የሚያስተጋቡ የግድግዳ ግሬቪቲ ፅሁፎች ተፅፈው ማደራቸው ታወቀ ‪

$
0
0

በአዲስአበባ የተለያዮ ኣውራ መንገዶች ላይ የሙስሊሙን ጥያቄ የሚያስተጋቡ የግድግዳ ግሬቪቲ ፅሁፎች ተፅፈው ማደራቸው ታወቀ

በአዲስአበባ የተለያዮ አካባቢዎች ህወሃት መራሹ ኢህአዴግ የሚፈፅመውን አፈናና ጭቆና የሚቃወሙ መፈክሮች መፃፋቸው ታወቀ። ከተፃፉት መካከል ፍትህ፣ እኛም ታስረናል፣ ድምፃችን ይሰማ፣ የታሰሩት ይፈቱ፣ ትግሊ ይቀጥላል የሚሉና …

የኤርትራ መንግስት ጦርነት ከፈተብኝ ሲል የወያኔ ኣገዛዝ በሚዲያው ዘገበ።

$
0
0

የኤርትራ መንግስት ጦርነት ከፈተብኝ ሲል የወያኔ ኣገዛዝ በሚዲያው ዘገበ።

ትላንትና ማምሻውን በሰሜን ኢትዮጵያ ትግራይ ዛላምበሳ ግንባር ኣከባቢ ላይ በተባበሩት መግስታት የወጣበትን የሰብዓዊ መብት ጥሰት ውንጀላ ተከትሎ በኢሳያስ ኣፈወርቂ የሚመራው የኤርትራ መግስት ጦርነት ከፍቶብኛል ሲል የወያኔው ኣገዛዝ ሚዲያው በሆነው ኣውራባታይምስ በኩል …

በሕወሓት እዳ ብአዴን ቅማንቶችን ይቅርታ አንዲጠይቅ በሕወሓት ተወሰነ። ቀጣዩ ይቅርታ ጠያቂ ኦሕዴድ ነው። (የሳምንቱ ታላቅ ቀልድ ግን እውነት)

$
0
0

ይህ ከዚህ በታች የምታነቡት ዜና ወያኔ በሕዝብ ላይ ምን ያህል እየቀለደ እንደሚገኛና በሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ሽፋን የፖለቲካ ፍጆታውን ሞልቶ ተቃዋሚዎችን በመወንጀል ለመምታት አንዳቆበቆበ ሲያመለክት ለገደላቸው ንጹሃን ሁሉ እጄን ኣላስገባሁም በማለት ሸምጥጦ ይክዳል፥

በሕወሓት እዳ ብአዴን ቅማንቶችን ይቅርታ አንዲጠይቅ በሕወሓት ተወሰነ። …


የውስጥ ትኩሳት ማብረጃ ጦርነት አለ !! ወያኔ ሻእቢያን ፡ ሻእቢያ ወያኔን ተንኳሽ እያሉ እርስበርስ እየተወነጃጀሉ ነው።

በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ያለችንን መጠነኛ ተሳትፎ ለማቀጨጭ የሚደረገው ጥረት እንዲሰምር አንፈቅድም!!! ህዝባዊ ጥሪ ድምፃችን ይሰማ

$
0
0

ህዝባዊ ጥሪ ድምፃችን ይሰማ
#EthioMuslims #EthioMuslimPeacefulStruggle
በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ያለችንን መጠነኛ ተሳትፎ ለማቀጨጭ የሚደረገው ጥረት እንዲሰምር አንፈቅድም!!!
,

ዲሞክራሲያዊ መንግስታት በህዝብ ፈቃድ ላይ የተመሰረቱ ከመሆናቸው የተነሳ ህዝብ ጥያቄ እስከሚጠይቅ ሳይጠብቁ ፓሊሲያቸውን እና ውሳኔያቸውን የህዝብን ፍላጎት እና እምነት ያማከለ በሚያደርግ …

የፈተናው ቀን አንዲራዘም ጫና የፈጠረው ሕዝብ እንጂ መንግስታዊው መጅሊስ ኣይደለም።

“የፓለቲካ እስረኞች በቂሊንጦ በጨለማ ቤት ለብቻቸው እንዲቀመጡ ተደረጉ

$
0
0

በቂሊንጦ የቀጠሮ እስረኞች ማቆያ የፓለቲካ እስረኞችን ጨለማ ክፍል ለይቶ በማስቀመጥ መቅጣት የተለመደ አሰራር ነው። በተለይ ደግሞ እስረኞች በእስር ቤቱ አስተዳደር የሚደርስባቸውን በደል እና መድሎ ለፍርድ ቤት ወይም ለሚዲያ እንዲደርስ ካደረጉ ወይም የተለያዩ የመብት ጥያቄዎችን ከጠየቁ ወደ ጨለማ ቤት ለቅጣት መላካቸው

ዘንድሮ ጎንደር አምርሯል!! ትግስታችን አልቋል ያሉ የበየዳ ወረዳ ህዝብ ነቅሎ ወጥቷል፡፡

$
0
0

ዳባት ትራንስፈርመራችን ተነቅሎ ለህወሓት አይሰጥም በማለት ነቅሎ በመውጣት ሲያስቀር አሁን ደግሞ ትግስታችን አልቋል ያሉ የበየዳ ወረዳ ህዝብ ነቅሎ ወጥቷል፡፡ በመልካም አስተዳደር ችግር ተማረናል ያሉ ከ2500 በላይ የሚሆኑ ነዋሪዎች በዛሬው ዕለት ለሰላማዊ ሰልፍ ወጥተዋል።
ነዋሪዎቹ በወረዳው አስተዳደር ግቢ በመገኘት የተለያዩ መፈክሮችንም

በኑሮ ጫና የጎበጠን ህዝብ ዳግም ሊሸከመው የማይችለውን የዋጋ ሸክም መጫን አይጥ በበደለ ዳዋውን ማቃጠል ይሆናል፡፡

$
0
0

በአይጥ በደል ዳዋው አይቃጠል !
(አርኪቴክት – ዮሐንስ መኮንን)

ከዚህ ቀደም በ40/60 ጉዳይ ላይ ግላዊ ትዝብቴን አካፍዬ ነበር፡፡ አሁን ደግሞ ሰሞኑን የታተመው ካፒታል ጋዜጣ ስጋቴን ወደ አደባባይ አምጥቶታል፡፡ የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት፣ ንግድ ባንክ እና የሥራና ከተማ ልማት መሥሪያ ቤቶች …

በወልድያ ዩኒቨርሲቲ ዉስጥ የተነሳ ድንገተኛ የእሳት አደጋ በሰዉ ህይወት ምንም ጉዳት ሳያደርስ በቁጥጥር ስር መዋሉን ዩኒቨርስቲዉ አስታወቀ፡፡

$
0
0

በወልድያ ዩኒቨርሲቲ ዉስጥ የተነሳ ድንገተኛ የእሳት አደጋ በሰዉ ህይወት ምንም ጉዳት ሳያደርስ በቁጥጥር ስር መዋሉን ዩኒቨርስቲዉ አስታወቀ፡፡

የእሳት አደጋዉ የደረሰዉ ዛሬ ከሰዓት በኋላ 9፡00 ሰዓት አካባቢ ነዉ፡፡ የዪኒቨርስቲዉ አስተዳደርና የተማሪዎች አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ቢሆነኝ አያሌዉ እንደገለፁት የእሳት አደጋዉ የደረሰዉ


ኢትዮጵያ፡ የዘ-ህወሀት ወንጀለኞች ያልተመዘገበ ቦንድ ባሜሪካ ሲሸጡ ማጅራቸዉን ተያዙ!

$
0
0

ከፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም

ትርጉም በነጻነት ለሀገሬ 

TTPLF Fraud Am1

ባለፈው ሳምንት የዩኤስ አሜሪካ የቦንድ እና አክስዮን ልውውጥ  ኮሚሽን/U.S Securities and Exchange Commission (SEC) በኢትዮጵያ በስልጣን ላይ ያለው የሕዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ ወሮበላ የዘራፊ ቡድን ስብስብ (ዘ-ህወሀት) ለአራት ዓመታት ያልተመዘገበ ህገ ወጥ …

የአቶ ስብሃት ነጋ የሙስና መረብ ( TPLF`s Sibhat Nega Corruption Network )

$
0
0

 

የአቶ ስብሃት ነጋ የሙስና መረብ ሲጋለጥ የህወሐት/ኢህአዴግ አመራር ያለ ሙስና መኖር የማይችል ድርጅት ከሆነ ውሎ አድረዋል፡፡ ሙስና ካለ አድልዎ፣ አንዱን ጠቅሞ ሌላውን እንዲጎዳ በማድረግ ህዝቡ እርስ በራሱ ፍቅርና አንድነት እንዳይኖረው በማድረግ ነው ሥልጣኑን ማስቀጠል የሚችለው ህወሐት/ኢህአዴግ፡፡ አንዳንድ ሰዎች ህወሓት/ኢህአደግ …

የኤርትራ መከላከያ ኃይል፥ በኢትዮጵያ ጦር ላይ ከፍተኛ የመልሶ ማጥቃት ውጊያ በማድረግ ኩዱ ሓይዋ የተባለ የጦር ሰፈር መደምሰሱን አሳወቀ

$
0
0

Eritrean Armed Force Entered Ethiopia

የኤርትራ መከላከያ ኃይል፥ በኢትዮጵያ ጦር ላይ ከፍተኛ የመልሶ ማጥቃት ውጊያ በማድረግ ኩዱ ሓይዋ የተባለ የጦር ሰፈር መደምሰሱን አሳወቀ፥ እሁድ በማለዳ በወያኔ የተሰነዘረበትን የጦርነት ትንኮሳ ለመመለስ፥ በጸሮና በር ድምበር ጥሶ የገባው የኤርትራ መከላከያ ሠራዊት ከሰኞ ጠዋት …

የወያኔ እና ሻእቢያ ቁማር ፦ ወያኔና ካድሬዎቹ አሰብን ሳያስመልሱ ውጊያውን አቆሙ

የደሕንነት ቢሮው ስብሰባና የመኮንኖች ጉርምርምታ …ዝም ያለ ሁሉ ሞኝ ኣይደለም:: ‪

$
0
0

የደሕንነት ቢሮው ስብሰባና የመኮንኖች ጉርምርምታ … ዝም ያለ ሁሉ ሞኝ ኣይደለም::
‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎EPRDF‬ ‪#‎Eritrea‬ ‪#‎Zalambesa‬ ‪#‎TsoronaFront‬ ‪#‎MinilikSalsawi‬

Minilik Salsawi (ምንሊክ ሳልሳዊ) የደህንነት ተቋሙም ይሁን ወታደራዊው እዝ ማንኛውም ጦርነት ቢደረግ ሕዝብ ከጎኑ አንደማይቆም በስብሰባ ኣረጋግጦታል፤ …

Viewing all 3885 articles
Browse latest View live