Quantcast
Channel: Amharic News & Opinion
Browsing all 3885 articles
Browse latest View live

ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳና –ፅንፈኛ ኦሮሞዎች /ወያኔዎች

ፕሮፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳና – ፅንፈኛ ኦሮሞዎች /ወያኔዎች – ፅንፈኛ ኦሮሞዎችና ወያኔዎች ለምን ዶክተር ፍቅሬ ቶሎሳን ጠምደው እንደያዙ ለማወቅ የሚከተለውን ቃለ መጠይቅ አዳምጡ። አንድነትን፣ አድዋን፣ ምኒልክን በጥሩ የሚያነሳ ሁሉ በዘረኞቹ ዘንድ የማርያም ጠላት ነው።…

View Article


የረኀብ አድማ ከመቱ 9ኛ ቀናቸውን ያስቆጠሩት 9 የፖለቲካ እስረኞች ራሳቸውን ስተው በግሉኮስ መሆናቸውን ቤተሰቦቻቸው ገለጹ።

የረኀብ አድማ ከመቱ 9ኛ ቀናቸውን ያስቆጠሩት 9 የፖለቲካ እስረኞች ራሳቸውን ስተው በግሉኮስ መሆናቸውን ቤተሰቦቻቸው  ገለጹ። ከኃምሌ 13 ጀምሮ ከቤተሰቦቻቸው የሚሄድላቸውን ምግብ ያልተቀበሉ ሲሆን፣ በትላንትናው ዕለት እና ከትላንት በስቲያ ሰውነታችው ደክሞ በአምቡላንስ ወደ ሆስፒታል የተወሰዱ እንዳሉ ለመረዳት...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

አንድ ህዝብ አንድ ሀገር! (አብርሃ ደስታ)

አንድ ህዝብ አንድ ሀገር! -አብርሃ ደስታ ================= ሰው ነፃነት ይፈልጋል። ነፃነት ላለመፈለግ ራሱ ነፃነት ይጠይቃል። ስለዚህ ነፃነቱን የሚቃወም አይኖርም። ምክንያቱም ነፃነትን በራስ መቃወም በራሱ ነፃነት ነው። ሰው ነፃ ለመሆንም ላለመሆንም ነፃ መሆን አለበት። ሰው ነፃ ላለመሆን የመወሰን ነፃነት...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

እኛ ያልተሳተፍንበት እኛ ያላቁላላነው ድግስ ሁሉ የጸረ ትግሬ ደናቁርት ነው።(ሕወሓቶች) By ምንሊክ ሳልሳዊ

እኛ ያልተሳተፍንበት እኛ ያላቁላላነው ድግስ ሁሉ የጸረ ትግሬ ደናቁርት ነው።(ሕወሓቶች) ምንሊክ ሳልሳዊ Minilik Salsawi – ሁሉንም ነገር እነሱ ካልተጠሩ ወደ ጥላቻ ይመነዝሩታል .የሕወሓት ኣባላት እና ደጋፊዎቻቸው ስለ ሕዝብ ኣንድነት ስለሕዝብ ነጻነት እና ስለ ሕዝብ ፍቅር ሲሰበክ ያማቸዋል፤ ይብልጡኑ ደግሞ...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

የሕወሓት የሃሰት ክስ ቀጥሏል:: ኦሮሚያን ለመገንጠል በሚንቀሳቀስ አዲስ ድርጅት ውስጥ በመሳተፍ የተጠረጠሩ ተከሰሱ

የሕወሓት የሃሰት ክስ ቀጥሏል:: ኦሮሚያን ከፌዴሬሽኑ ለመገንጠል በህቡዕ በሚንቀሳቀስ አዲስ ድርጅት ውስጥ በመሳተፍ የተጠረጠሩ ተከሰሱ የኢትዮጵያን አንድነት የማፈራረስና ኦሮሚያን ከፌዴሬሽኑ የመገንጠል ዓላማ ይዞ በህቡዕ ሲንቀሳቀስ እንደነበር በተገለጸው የኦሮሞ አንድነት ግንባር (ዩኤልኤፍኦ) በሚል ስያሜ አዲስ...

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

የፕሮፌሰር ጌታቸው ሃይሌ “ግዕዝ በቀላሉ ከናሙና ድርሰቶቹ ጋራ” መጽሃፍ በገበያ ላይ ዋለ።

የፕሮፌሰር ጌታቸው ሃይሌ “ግዕዝ በቀላሉ ከናሙና ድርሰቶቹ ጋራ” መጽሃፍ በገበያ ላይ ዋለ። የፕሮፌሰር ጌታቸው ሃይሌ ኣዲሱ መጽሃፍ “ግዕዝ በቀላሉ ከናሙና ድርሰቶቹ ጋራ” በገበያ ላይ መዋሉን እና መጽሃፉን በተመለከተ ደራሲው በፌስቡክ ገጻቸው የሚከተውን ኣስፍረዋል። አጭር ማስታወቂያ በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርስቲ...

View Article

ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ፤ ከሰመረ አለሙ

በሰመረ አለሙ በምንኖርበት በምእራቡ አለም ዜጎች ከምርጫ በፊት መሪዎቻቸዉን ይገመግማሉ፤ያለፈ ታሪካቸዉን፤ልምዳቸዉን፤ማህበራዊ ተሳትፎዋቸዉን በተለይም ሀገር ወዳድነታቸዉን ከግምት ከተዉ ከሌሎች ተወዳዳሪዎች አንጻር ለቦታዉ ብቁ መሆናቸዉነ መርምረዉ መዝነዉ ይመርጣሉ። በዚህ ሁኔታ የተመረጠ መሪ መልካም ስነምግባር...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ፕርፌሰር ፍቅሬ ቶሎሳ ስለ ኦሮሞና አማራ ትክክለኛ የዘር ምንጭ ያብራራሉ!!

• ሁሉም የኢትዮጵያ ብሔር፣ የአንድ አባትና እናት ልጆች ነው • አዳም የተፈጠረው ጎጃም፤ ኖህ መርከቡን ያሳረፈው አራራት ተራራ ላይ ነው • ስለ ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አጥንተዋል ኑሮአቸውን በአሜሪካ ያደረጉት ታዋቂው የሥነፅሁፍ ምሁር ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሣ፤ የፃፉት‹‹የኦሮሞና የአማራ እውነተኛው የዘር ምንጭ›› …

View Article


ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ ማዕከላዊ ሊወሰዱ ይችላሉ

ዛሬ ጎንደር የሆነውን ተከታትለናል። ኮሎኔሉ አልቀረቡም። የህዝቡ ቁጣ ያስደነገጠው መንግስት በይፋ ያልተከፈተውን ችሎት ለሚቀጥለው ሳምንት ማስተላለፉን በውስጥ ታውቋል። እንደሰማነው ሁኔታው ያሰጋው መንግስት ኮሎኔሉ ከሚገኙበት ወህኒ ቤት ቀጠሮ ያለው እስረኛ በሙሉ እንዳይወጣ ተደርጓል። ሌላው የእሳቸውን ጉዳይ ወደ አዲስ...

View Article


የህወሃት አድሏዊና አምባገነናዊ አገዛዝ “በቃኝ”በማለት ህዝባዊ ተቃውሞ እየተቀጣጠለ ነው

የተቃውሞ ጎራውም ቢሆን ከዚህ ከፋፋይ የጥፋት ድግስ ያለመትረፉን ብዙዎቹ ተቃዋሚዎች የወቅቱን የኢትዮጵያ ሁኔታ በሚመለከት ከረጅም ጊዜ ጀምሮ በሚሰጡት ትንታኔና በሚያቀርቡት መፍትሄ በአብዛኛው መሰረታዊ ጉዳዮች ሳይለያዩ በጋራ አገራዊ አጀንዳ ላይ ተባብረው በመስራት ህወኃት የሰበረውን የግንኙነት ድልድይ ለመገንባትና...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

አጋጣሚውን መጠቀም ብልህነትና ማስተዋል ነው ! ከአዲስ አበባ ወጣቶች የተላከ መልእክት

አሁን የደረስንበት ሰዓት በኢትዮጵያ ህዝብ ውስጥ ያለውን እውነተኛ ስሜት ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው ህዝባዊ እንቢተኝነቱ ከጫፍ ጫፍ በሚባል መልኩ እየተቀጣጠለ ይገኛል። በውስጥም በውጭ ይህንን እንቅስቃሴ ለድል ለማብቃት ትግሉን የጋራ ማድረግና በጥበብ መምራት ግድ ይላል። ከአፋኞቻችን ውልደት ጀምሮ በብሔር በክልል...

View Article

“ጀግናው ይፈታ፣ ጀግናው ይፈታ”በማለት ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ ጉዳዩውን በአይነ ቆራኛ ሲከታተል ቆይቶአል

ጀግናው ይፈታ ጀግናው ይፈታ በማለት ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ ጉዳዩውን በአይነ ቆራኛ ሲከታተል ቆይቶአል። ‪#‎MinilikSalsawi‬ ኮሌነር ደመቀ ፍርድቤት አልቀረቡም ወደ ሰኞ ተራዝሟል የከተማው ሰው በነቂስ ወጥታል በአሁን ስዓት ወደ መስቀል አደባባይ ቅስቀሳ ለማድረግ ከወህን ቤቱ እየተመለሰ ነው ። እውነት እላቹሀለው …

View Article

የካናዳ መንግስት በኢትዮጵያዊያን የፖለቲካ ስደተኞች ላይ የፖሊሲ ለውጥ አደረገ

የካናዳ መንግስት በኢትጵያ ያለው ሁኔታ አሳስቦት የኢትዮጵያ የፖለቲካ ስደተኞች ወደ ሀገራቸው ቢመልሱ አዳጋ ያጋጥማቸዋል በማለት ለካናዳ መንግስት የፖለቲካ ጥገኝነት የጠየቁ አካሎች ጉዳያቸው እንደገና እንዲታይላቸው አጽድቋል። ህወሃትን አምልጠው አገራቸውን ተነጥቀው ለካናዳ መንግስት ላመለከቱ ስደተኞች ሰናይ ዜና ነው።…

View Article


ይድረስ ለጎንደር ሕዝብ ከጎጃም ሕዝብ የተላከ

የወያኔ መንግስት በአንተ በውዱ ወገናችን ላይ ከጥቂት ሳምንታት ወዲህ እየፈፀመ ያለውን የማን አለብኝነትና የእብሪት ተግባር በቁጭትና በእልህ እየተከታተልንና ከአንተ ወገናችን ጎን በመቆም ያለንን አጋርነት እየገለፅን ቢሆንም፣ ይህንን የእናት ጡት ነካሽ የሆነውን የዘረኛና የፋሽስት መንግስት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ...

View Article

በጎንደር የሚካሄደውን ሰልፍ ለማደናቀፍ ሕወሓት እየተሯሯጠ ነው። ሕወሓት ተሸብሮ ሕዝብን ለማሸበር አየተንደፋደፈ ነው።

በጎንደር የሚካሄደውን ሰልፍ ለማደናቀፍ ሕወሓት እየተሯሯጠ ነው። ሕወሓት ተሸብሮ ሕዝብን ለማሸበር አየተንደፋደፈ ነው። Minilik Salsawi – mereja.com በጎንደር ተሰማርቶ የሚገኘዉ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የልዩ ሐይልና የአካባቢ ሚሊሻ ባጠቃላይ ነገ የሚካሄደዉን የጎንደርን ሰልፍ ተነተርሶ የተሰጣቸዉን...

View Article


ደቡብ ጎንደር ዞን እብናት ወረዳ ፖሊስ ጣቢያ መዘርፋ ታውቋል ።

ደቡብ ጎንደር ዞን እብናት ወረዳ ዛሬ ምሽት ማለትም በሐምሌ 22 /2008 ዓ.ም ለሐምሌ 23/2008 ዓ.ም አጥቢያ የፖሊስ ጣቢያ መጋዘን መዘርፋ ታውቋል ።ማንነታቸው ባልታወቁ ሰውች የተዘረፈው መካዝኑ የተለያዩ የጦር መሳሪያወችንናየፖሊስ አልባሳትን እንዲሁም የፖሊስ መገልገያ ቁሳቁሶችን የያዘ እንደነበር ታውቋል ።ዛሬ...

View Article

እንጀራው 30 በመቶ ጤፍ፣ 70 በመቶ ጀሶና ሰጋቱራ ተቀላቅሎ ይጋገራል::በሁሉም ክፍለ ከተሞች ድርጊቱ እንደሚፈፀም ለማወቅ...

– ወንጀሉ ላለፉት 5 ዓመታት በከተማዋ በድብቅ ሲፈፀም ቆይቷል – እንጀራው 30 በመቶ ጤፍ፣ 70 በመቶ ጀሶና ሰጋቱራ ተቀላቅሎ ይጋገራል – ሀኪሞች፤ ጀሶና ሰጋቱራ በጉበትና ኩላሊት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደርሳል አሉ – በሁሉም ክፍለ ከተሞች ድርጊቱ እንደሚፈፀም ለማወቅ ተችሏል በአዲስ …

View Article


Image may be NSFW.
Clik here to view.

ሦስቱን መንግስታት በንጽጽር (ንጉሱ- ደርግ-ኢህአዴግ) –አሰፋ ጫቦ

ሦስቱን መንግስታት በንጽጽር (ንጉሱ- ደርግ-ኢህአዴግ) – አሰፋ ጫቦ Addis Admass ከአዘጋጁ፡- ለአቶ አሰፋ ጫቦ በቃለ-መጠይቅ መልክ በኢሜይል ከላክንላቸው በርካታ ጥያቄዎች ውስጥ ለአራቱ የሰጡትን ምላሽ ማቅረባችን ይታወሳል፡፡ ሰሞኑን ደግሞ፡- “ሦስቱን መንግስታት በንጽጽር እንዴት ይገልጹዋቸዋል?” በሚል...

View Article

Image may be NSFW.
Clik here to view.

ኮንዶሚኒየም –ዮሃንስ . ሰ. = ለዓመታት ተጓተተ፤ ዋጋው ሦስት እጥፍ ሆነ እጣው ደግሞ በአድልዎ

ኮንዶሚኒየም – ዮሃንስ . ሰ. Addis Admass “ለሴቶች” እና “ለመንግስት ሰራተኞች አድልዎ? ለዓመታት ተጓተተ፤ ዋጋው ሦስት እጥፍ ሆነ እጣው ደግሞ በአድልዎ ባለፉት 11 ዓመታት 450 ሺ ቤቶች ተገንብተው፣ በሽያጭ ለነዋሪዎች እንዲተላለፉ ነበር የታቀደው፡፡ በየዓመቱ ከ40 ሺ በላይ ቤቶች መሆኑ ነው፡፡ …

View Article

በኦሮምያክልል ውስጥ ያለው ህዝባዊ እምቢተኘት እንደተፋፋመ ነው

ቢቢኤን ሐምሌ 23/2008 የአዲስ አበባን ህገ ወጥ ማስተር ፕላን ተከትሎ ከወራት በፊት የተነሳዉ የኦሮምያ ህዝባዊ እምቢተኝነት ተፋፍሞ እንደቀጠለ ነዉ። ከ400 ሰዎች በላይ የሞቱበት የኦሮምያ ህዝባዊ እምቢተኝነት ህወሃት መራሹ የጫነዉ የጭቆና ቀምበር በቀጣዩ ትዉልድ ሳይሆን፤ አሁን ባለዉ ትዉልድ የእድሜ ዘመን ከኦሮሞ…

View Article
Browsing all 3885 articles
Browse latest View live